በቀን እስከ 24 ሺህ ሕጻናትን መግቤያለሁ፡ እማሆይ ጽጌ ግርማይ

የተንቀሳቃሹ ምስል መግለጫ,
በቀን እስከ 24 ሺህ ሕጻናትን መግቤያለሁ፡ እማሆይ ጽጌ ግርማይ
ታትሟል

እማሆይ ጽጌ ግርማይ በአንድ ወቅት ባለጸጋ እና የንግድ ሰው ነበሩ። በአሁኑ ወቅት ትግራይ ውስጥ በጦርነት የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመመገብ ንብረታቸውን በሙሉ ሸጠዋል። በጦርነቱ ወቅት በቀን እስከ 24 ሺህ ሕጻናትን የመገቡበት ጊዜ እንደነበር ያስታውሳሉ።